welcome

  • ቤተ ክርስቲያናችን ሳምንታዊ የኪዳን ጸሎት፣ የሰርክ ጉባዔና የቅዳሴ አገልግሎት ይሰጣል። እንዲሁም በየወሩ ወር በገባ በ፩ኛው ቀን የቅዱስ ራጉኤልን በዓል፤ በ፲፱ኛው ቀን የቅዱስ ገብርኤልን በዓል እንዲሁም በ፳፩ኛው ቀን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን በዓል በማሰብ ቅዳሴ ይቀደሳል። እነዚህን ሳምንታዊና ወርሃዊ የአገልግሎት መርሐ ግብሮቻችንን ለመመልከት ከዚህ በታች የቀረበውን ሰሌዳ ይመልከቱ።

    ቀን

    ሰዓት

    መርሐ ግብር

    እሑድ

    4AM – 11AM

    ጸሎተ ቅዳሴና ትምህርተ ወንጌል

    እሑድ

    12PM – 2PM

    የሰንበት ት/ቤት መርሐ ግብር

    አርብ

    6PM – 8PM

    የሠርክ ጸሎትና ትምህርተ ወንጌል

    ሰኞ - ቅዳሜ

    7AM – 10AM

    ጸሎተ ኪዳንና መንፈሳዊ የምክር አገልግሎት

  • ማንኛውንም ዓይነት እርዳታ ለመስጠት ተመራጭ መንገድ

    ከዚህ በታች ያለውን GIVE የሚለውን በተን በመጫን የአንድ ጊዜ (one-time) ወይንም ቋሚ (recurring) እርዳታ መስጠት ይችላሉ። በዚህ መንገድ እርዳታውን ቢሰጡ ተመራጭ ነው

     

    በ SMS Text ለመስጠት፡

    "Give" የሚል መልእክት ወደ (844) 766-7465 በቴክስት ይላኩ።

    Simply text "Give" to the number above to get started.

     

     

    ነገር ግን ከላይ የተጠቀሱትን ተመራጭ መንገዶች መጠቀም ካልቻሉና በፔይ ፓል መስጠት የሚፈልጉ ከሆነ ከዚህ በታች ያለውን ይመልከቱ

    በገንዘብዎ ያገልግሉ - Paypal